በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከምርርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት እና ከሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በሰኔ8/2013ዓ.ም የምክክር መድረክ በዋናው ግቢ አካሄዷል፡፡

ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ አዳራሽ በተካሄደው በዚሁ ስልጠና ወቅት የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ታፈሰ ማቴዎስ ንግግር አድርገዋል።

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በንብ ዕርባታ ፕሮጄክት 2013 በጀት ዓመት በሸበዲኖ ወረዳ የተሰሩ ስራዎች፡-

Page 83 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et