በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከምርርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት እና ከሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በሰኔ8/2013ዓ.ም የምክክር መድረክ በዋናው ግቢ አካሄዷል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከምርርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት እና ከሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በሰኔ8/2013ዓ.ም የምክክር መድረክ በዋናው ግቢ አካሄዷል፡፡
ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ አዳራሽ በተካሄደው በዚሁ ስልጠና ወቅት የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ታፈሰ ማቴዎስ ንግግር አድርገዋል።
ከሰኔ 3-5 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየካሄደ ያለው ስልጠና አዲሱን የዲሲፕሊን መመሪያ መሠረት ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በንብ ዕርባታ ፕሮጄክት 2013 በጀት ዓመት በሸበዲኖ ወረዳ የተሰሩ ስራዎች፡-
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአኳ-ካልቸር ምርምር እና ትምህርት ማዕከል የዓሳ ማስገሪያ መሣሪያዎች አሰራርና አጠቃቀም ክህሎት ላይ ስልጠናው እየተሰጠ ይገኛል፡፡
Hawassa University College of Natural and Computational Science Hosts 3rd National Research Conference under the theme ‘Bringing products of nature and services to the public: Medicinal plants, Indigenous Knowledge and practice’ at the main campus.
Page 83 of 100
Contact Us
Registrar Contact