በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የተካሄደውን ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዳይሬክቶሬቱ ከአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን ስልጠናውም በስርዓተ ፆታ፣ ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ የሴቶች መብት፣ የስነተዋልዶ ጤናና ኤች.አይ.ቪ ኤድስ በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጎ የተሰጠ ነበር።

ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው የስልጠና መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍስሃ ጌታቸው እንዳሉት እንደ ዩኒቨርሲቲ ፕሮግራሞችን ከማስፋፋትና ምርምሮችን ከማድረግ አኳያ ጠቃሚ የሆኑትን በመለየትና ጥራቶቹን በመለካት ለወደፊትም በጥራት ዙሪያ በርትተን ልንሰራ የሚገባን ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡

Page 81 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et