ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሲዳማ ክልል ወንሾ ወረዳ ስር በሚገኙ ቀበሌዎች ላይ ጉብኝት አካሂዷል፡፡
ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሲዳማ ክልል ወንሾ ወረዳ ስር በሚገኙ ቀበሌዎች ላይ ጉብኝት አካሂዷል፡፡
Dr. R. Karunakaran, an Associate Professor at Hawassa University, has introduced the program to the participants. Dr. Eng. Fiseha Getachew, Vice President for Academic Affairs at Hawassa University, has officially opened the program and welcomed participants.
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የተካሄደውን ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዳይሬክቶሬቱ ከአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን ስልጠናውም በስርዓተ ፆታ፣ ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ የሴቶች መብት፣ የስነተዋልዶ ጤናና ኤች.አይ.ቪ ኤድስ በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጎ የተሰጠ ነበር።
African Student’s Life Experience Sharing Program held with Hawassa University’s International Students from Republic of South Sudan.
Hawassa University College of Agriculture organized the workshop to make an internal review on the developed curricula under the school of animal and range sciences and faculty of environment, gender, and development studies.
ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው የስልጠና መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍስሃ ጌታቸው እንዳሉት እንደ ዩኒቨርሲቲ ፕሮግራሞችን ከማስፋፋትና ምርምሮችን ከማድረግ አኳያ ጠቃሚ የሆኑትን በመለየትና ጥራቶቹን በመለካት ለወደፊትም በጥራት ዙሪያ በርትተን ልንሰራ የሚገባን ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡
Page 81 of 100
Contact Us
Registrar Contact