የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት 40 ዓመታት በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ተክኖሎጂ ሽግግር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጾዎ ከኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ሰኔ 2 ቀን 2013 ዓ.ም የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት 40 ዓመታት በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ተክኖሎጂ ሽግግር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጾዎ ከኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ሰኔ 2 ቀን 2013 ዓ.ም የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ የማህበረሰብ ቀን በዓል አክብሯል፡፡
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለኮሌጁ መምህራኖችና ጤና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲና ምርምር ተቋም ግንቦት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ቤተ-መጽሐፍቱን ባስመረቀበት ወቅት እንደተገለጸው የሀዋሣ ዩኒቨርሲቲን የምርምርና ልህቀት ማዕከልነት ራዕይ ለማገዝ ከ6 መቶ በላይ የምርምርና ቴክኖሎጂ ስራን የሚያግዙ የመጻህፍት ስጦታ ከዶ/ር ሎጋን ኮክራን ለዩኒቨርሲቲው ተበርክቷል።
ስልጠናው የሚያተኩረው የመረጃ፣ ዕቅድና ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ላይ ሲሆን ኮሌጁ ስልጠናውን ያዘጋጀው ከዕቅድና ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት ጋር በመሆን እንደሆነ ተገልጾአል፡፡
ተቋሙ ግንቦት 27 ቀን 2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ባካሄደው በምክክር አውደ ጥናት ላይ በርካታ ታዳሚዎች ተገኝተዋል፡፡
Page 84 of 100
Contact Us
Registrar Contact