ከሰኔ 3-5 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየካሄደ ያለው ስልጠና አዲሱን የዲሲፕሊን መመሪያ መሠረት ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
ከሰኔ 3-5 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየካሄደ ያለው ስልጠና አዲሱን የዲሲፕሊን መመሪያ መሠረት ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት 40 ዓመታት በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ተክኖሎጂ ሽግግር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጾዎ ከኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ሰኔ 2 ቀን 2013 ዓ.ም የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ የማህበረሰብ ቀን በዓል አክብሯል፡፡
Hawassa University College of Natural and Computational Science Hosts 3rd National Research Conference under the theme ‘Bringing products of nature and services to the public: Medicinal plants, Indigenous Knowledge and practice’ at the main campus.
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲና ምርምር ተቋም ግንቦት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ቤተ-መጽሐፍቱን ባስመረቀበት ወቅት እንደተገለጸው የሀዋሣ ዩኒቨርሲቲን የምርምርና ልህቀት ማዕከልነት ራዕይ ለማገዝ ከ6 መቶ በላይ የምርምርና ቴክኖሎጂ ስራን የሚያግዙ የመጻህፍት ስጦታ ከዶ/ር ሎጋን ኮክራን ለዩኒቨርሲቲው ተበርክቷል።
ስልጠናው የሚያተኩረው የመረጃ፣ ዕቅድና ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ላይ ሲሆን ኮሌጁ ስልጠናውን ያዘጋጀው ከዕቅድና ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት ጋር በመሆን እንደሆነ ተገልጾአል፡፡
Page 84 of 100
Contact Us
Registrar Contact