ሰኔ 11 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማና የ2014 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡
ሰኔ 11 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማና የ2014 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮና ከሀዋሳ ከተማ አስ/ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር ነበር ክንውኑን ያዘጋጀው፡፡
The consultative workshop was organized aiming at the experience sharing between professionals of industries and higher education institutions and to begin Open Door Industries Visitation Day on 16th June 2021 at the main campus.
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የውይይት መድረክ ተዘጋጀ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በመገኘት 3ኛውን የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ሰኔ10 ቀን 2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡ ችግር በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ተደራሽነቱን በማስፋት የተለያዩ መርሀ ግብሮችን በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
Page 82 of 100
Contact Us
Registrar Contact