የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርትና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ምክክር አደረገ።
የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርትና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ምክክር አደረገ።
A Memorandum of Understanding (MoU) is signed between HU and ERPA.
As part of Green Legacy, Indian Expatriates planted trees at Hawassa University-Main Campus as part of celebration of 75th Independence Day of India.
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት ከፌደራል ተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን፣ ከጂአይዜድ እና ባለድርሻ አካላት ጋር ነሐሴ 25 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ ይህም ተፈጥሮን መሰረት ባደረገ መልኩ የአረንጓዴ መሰረተ ልማትን በመዘርጋት የሀዋሳ ሀይቅን ለመታደግ የሚያስችል ምክክር ሲሆን በዕለቱ የመስክ ምልከታ ፕሮግራም አድርጓል፡፡
College of Medicine and Health sciences Hosts Model Woredas Graduation on Information Revolution.
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ካለፉት አምስት አመታት ወዲህ በህብረተሰብ ጤና የሶስተኛ ድግሪ የትምህርት ፕሮግራም በመክፈት እያስተማረ ሲሆን በነሐሴ18/2013 ዓ.ም የመጀመሪያውን ተመራቂ የ3ኛ ድግሪ መመረቂያ የማሟያ ጥናት ውጤትን በውስጥ እና በውጪ ገምጋሚ ኮሚቴዎች አስገምግሟል፡፡
Page 78 of 100
Contact Us
Registrar Contact