ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ከሌሎች አምስት የሀገራችን ዩንቨርሲቲዎች ጋር ባለፉት አራት አመታት በጤና መረጃ አብዮት ሥራ የሠራናቸውን ሥራ ለጤና ሚንስቴር ሚንስትር ዶር ሊያ ታደሰ፣ ለትምህርት ሚንስቴር ተወካዮች፣ ለዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንቶች፣ ለጤና ሚንስቴር ዳይሬክተሮችና፣ አጋር ድርጅቶች በተገኙበት አቅርበዋል።
ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ከሌሎች አምስት የሀገራችን ዩንቨርሲቲዎች ጋር ባለፉት አራት አመታት በጤና መረጃ አብዮት ሥራ የሠራናቸውን ሥራ ለጤና ሚንስቴር ሚንስትር ዶር ሊያ ታደሰ፣ ለትምህርት ሚንስቴር ተወካዮች፣ ለዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንቶች፣ ለጤና ሚንስቴር ዳይሬክተሮችና፣ አጋር ድርጅቶች በተገኙበት አቅርበዋል።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በ“ህይወት ክህሎት” እና “የመተው ጥበብ” ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በኮሌጁ ምሁራን አቅራቢነት ለሀላፊዎች፣ ለመምህራንና ለሠራተኞች የማነቃቂያ ስልጠና መስከረም 19 ቀን 2014 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ስልጠና ሰጠ።
United Nations Association of Ethiopia (UNA-ET) Hawassa University Chapter has done an amazing job since it has been established at Hawassa University.
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ ለመጀመሪያ ጊዜ 175 ተማሪዎችን መስከረም 13 ቀን 2014 ዓ.ም አስመረቀ።
በሀዋሳ ዩ. ጤ ሳ. ኮ. ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተጋበዙ መምህራን የተግባር ምዘና ለተመራቂ ተማሪዎች በመከናወን ላይ ይገኛል።
Page 75 of 100
Contact Us
Registrar Contact