የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2013 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ላይ ውይይትና ግምገማ በነሐሴ 05/2012 ዓ.ም በዋናው ግቢ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ አካሄደ፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና የደም ልገሳ ፕሮግራም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሰኔ 8/2012ዓ.ም አካሄደ፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ በቴክኖሎጂ በመታገዝ በሁለት ሰነዶች ላይ ውጫዊ ግምገማ በ10/10/12ዓ.ም አደረገ፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የእርሻ ምርትና ምርታማነት እንዳይቀንስ መንግስት እየሠራ ያለውን ሥራ ለመደገፍ 372 ኩንታል  የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን በ03/11/12 ዓ.ም አበረከተ፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዝ የውሃና ውሃ ነክ ስራዎች አማካሪ ዩኒት ከክልሉ የውሃና መስኖ ልማት ቢሮ የመስኖ ግንባታና የተቋማት አስተዳደር ኤጀንሲ የቀረበለትን  የክልሉን የመስኖ አቅም ጥናት ጥያቄ ተቀብሎ

ዩኒቨርሲቲው ለኮሮና ቫይረስ ኮቪድ 19 ወረርሽኝ ቅድመ መከላከል ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የእጅ ንጽህና  መጠበቂያ ሳኒታይዘር ለዩኒቨርሲቲውና ለአከባቢው ማህበረሰብ እያቀረበ ይገኛል፡፡ በዚህም መሠረት ባሁኒ ዙር ወደ 20 ሺህ

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et