በጉዳዩ ላይ ለመምከር በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አደራሽ ነሐሴ 15 ቀን 2012 ዓ.ም በተካሄደ ዉይይት ላይ የፕሮጀክቱ አጥኝ ቡድን አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉ ጌታ እንዳስታወቁት የማስተማሪያ ዘዴው ተማሪዎች ባሉበት ሆነው
በጉዳዩ ላይ ለመምከር በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አደራሽ ነሐሴ 15 ቀን 2012 ዓ.ም በተካሄደ ዉይይት ላይ የፕሮጀክቱ አጥኝ ቡድን አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉ ጌታ እንዳስታወቁት የማስተማሪያ ዘዴው ተማሪዎች ባሉበት ሆነው
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ለሶስተኛ ጊዜ በሲዳማ ክልል ቦርቻ ወረዳ በነሐሴ 8/2012ዓ.ም አደረገ፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የእርሻ ምርትና ምርታማነት እንዳይቀንስ መንግስት እየሠራ ያለውን ሥራ ለመደገፍ 372 ኩንታል የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን በ03/11/12 ዓ.ም አበረከተ፡፡
በደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልል እና በሲዳማ ክልል በኃላፊነት ላይ ላሉ ከፍተኛ ሴት አመራሮች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠና ከነሐሴ 8-10/2012ዓ.ም ድረስ ተሰጠ፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2013 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ላይ ውይይትና ግምገማ በነሐሴ 05/2012 ዓ.ም በዋናው ግቢ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ አካሄደ፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና የደም ልገሳ ፕሮግራም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሰኔ 8/2012ዓ.ም አካሄደ፡፡
Page 98 of 100
Contact Us
Registrar Contact