በጉዳዩ ላይ ለመምከር በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አደራሽ ነሐሴ 15 ቀን 2012 ዓ.ም በተካሄደ ዉይይት ላይ የፕሮጀክቱ አጥኝ ቡድን አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉ ጌታ እንዳስታወቁት የማስተማሪያ ዘዴው ተማሪዎች ባሉበት ሆነው

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የእርሻ ምርትና ምርታማነት እንዳይቀንስ መንግስት እየሠራ ያለውን ሥራ ለመደገፍ 372 ኩንታል  የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን በ03/11/12 ዓ.ም አበረከተ፡፡

Page 98 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et