ለተቋሙ ሠራተኞች ግንዛቤ ለማስጨበጥ በወንዶ ገነት ደ/ተ/ሀ/ኮሌጅ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም የተዘጋጀው ስልጠና በተጀመረበት ወቅት በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንትፊክ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ባለቁና በሂደት ላይ ባሉ የምርምር ስራዎች ላይ የሚያካሂደውን ግምገማ ሐሙስ የካቲት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ቀናት ያካሄደ ሲሆን በወቅቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለሀዋሳ ክላስተር ዩኒቨርሲቲዎች፣ ለምርምር ተቋማት እና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በምርምር ስነ-ምግባር ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ከየካቲት 26-27/2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሰጥቷል፡፡

ዶ/ር ከበደ ተ/ሚካኤል፣ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ዲን ተወካይና የኮሌጁ ተባባሪ ዲን በፕሮገራሙ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በፕሮግራሙ መከፈት እንደ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ደስተኛ መሆናቸዉን ከገለጹ በኋላ ት/

Page 91 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et