የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬ/ጽ/ቤት በማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት አማካኝነት መጋቢት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በተመረጡ ወረዳዎች የተለያዩ የሰብል እና እንስሳት ቴክኖሎጂዎችን ለተጠቃሚዎች የማስተዋወቅና

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከመጋቢት 23-24/2013 ዓ.ም ዓመታዊውን የምርምር ግምገማ ባካሄደበት ወቅት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዳኜ ሽብሩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ይህ  አራተኛው አመታዊ ግምገማ መሆኑን ገልጸዋል።

ስምምነቱ የተቋማቱን የረጅም ጊዜ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድገው የተገለጸ ሲሆን የወንዶ ገነት ደንና የተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ሞቱማ ቶለራ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት ኮሌጁ ከ40 ዓመታት በላይ የማስተማር ልምድ ያለው

ከመጋቢት 9/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በተደረገው የውይይትና የምክክር መድረክ መክፈቻ ላይ ዶ/ር አያኖ በራሶ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እንደተናገሩት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከተቋቋመ ጀምሮ የሳይንስና ከፍተኛ

Page 90 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et