College of Law and Governance at Hawassa University organized a National Research Conference on the theme of Governance, Peace, and Justice for sustainable Development of Ethiopia.
College of Law and Governance at Hawassa University organized a National Research Conference on the theme of Governance, Peace, and Justice for sustainable Development of Ethiopia.
የኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጥናት ማዕከል ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬ/ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በእምቦጭ መጤ አረምና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምክክር አውደ ጥናት አካሂዷል፡፡
በአዲስ መልክ የተዋቀረው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ወደ ሥራ ለመግባት ባካሄደው ስብሰባ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አያኖ በራሶ ስለዩኒቨርሲቲው አጭር ገለጻ በማቅረብ ለአዳዲሶቹ የቦርዱ አባላት ግንዛቤ ያስጨበጡ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ዩኒቨርሲቲው በምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ተርታ ከመፈረጁም ጋር አዲስ አባላት ወደ ሥራ አመራርነት በመቀላቀላቸው የተሰማቸውን ደስታ መግለጻቸው ታውቋል፡፡
የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ጽ/ቤት በማህበረሰብ አግልግሎት ዘርፉ ያዘጋጀውን ስልጠና ሚያዚያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሰጥቷል፡፡
በቀን 02/08/2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ሮሪ አለም አቀፍ ሆቴል በተካሄደው በዚሁ ግምገማ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
ሚያዝያ 2 ቀን 2013 ዓ.ም በተካሄደው በዚሁ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪውቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር አንተነህ ጋዲሳ በመክፈቻ ንግግራቸው ኮሌጁ ስራ
Page 89 of 100
Contact Us
Registrar Contact