አማካሪዋ ወይዘሮ ማሪ ማርቲሰን (Marie Martisen) እና ቡድኑ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉብኝታቸውን ባካሄዱበት ወቅት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ የMRV (National Measuring Reporting and verification)
አማካሪዋ ወይዘሮ ማሪ ማርቲሰን (Marie Martisen) እና ቡድኑ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉብኝታቸውን ባካሄዱበት ወቅት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ የMRV (National Measuring Reporting and verification)
ኮሌጁ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በቀን 01/06/2013 ዓ.ም ለት/ክፍል ሃላፊዎች እና የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ አስተባባሪዎች ስልጠና በአዋዳ ካምፓስ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከሀዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር “ጤና ለአንድ ሴት ተማሪ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ስልጠና ከጥር 27 እስከ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ
የሥልጠናውን መድረክ በወንዶገነት ደ/ተ/ሀ/ኮሌጅ ያዘጋጀው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕላንና ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት ሲሆን በመረጃ ፍሰት፣ በስትራቴጂካዊ ዕቅድ አዘገጃጀትና የአፈጻጸም ሪፖርት አቀራረብ ላይ የሚታየውን ክፍተት ለማጥበብ
የኮሌጁ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በስኳር፣ ደም ግፊት እና ከመጠን ያለፈ ውፍረት ዙርያ የግንዛብ ማስጨበጫ እና የነጻ ምርመራ ፕሮግራም በታቦር ክ/ከተማ ቲቲሲ ጎዳና ላይ አዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ዙርያ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ.ም በአኳ ካልቸር እና በዓሳ ሀብት ዙሪያ ከደቡብና ሲዳማ ክልል ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በቦታው የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
Page 94 of 101
Contact Us
Registrar Contact