የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከሀዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር “ጤና ለአንድ ሴት ተማሪ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ስልጠና ከጥር 27 እስከ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ

የሥልጠናውን  መድረክ በወንዶገነት ደ/ተ/ሀ/ኮሌጅ ያዘጋጀው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕላንና ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት ሲሆን በመረጃ ፍሰት፣ በስትራቴጂካዊ ዕቅድ አዘገጃጀትና የአፈጻጸም ሪፖርት አቀራረብ ላይ የሚታየውን ክፍተት ለማጥበብ

የኮሌጁ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በስኳር፣ ደም ግፊት እና ከመጠን ያለፈ ውፍረት ዙርያ የግንዛብ ማስጨበጫ እና የነጻ ምርመራ ፕሮግራም በታቦር ክ/ከተማ ቲቲሲ ጎዳና ላይ አዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ዙርያ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ.ም በአኳ ካልቸር እና በዓሳ ሀብት ዙሪያ ከደቡብና ሲዳማ ክልል ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በቦታው የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

Page 94 of 101

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et