የሀዋሳ ዩንቨርሲቲ ሴኔት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ለመጀመሪያ ግዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የተመራቂ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና እንዲሁም የማካካሻ (ሬመድያል) ትምህርት መርሃግብር ፈተናን ለመስጠት እንደ ተቋም እያደረገ ያለውን ዝግጅት: በሂደቱ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን የገመገመበት ሁለተኛ ዙር ስብሰባ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም አካሂዷል::

Page 28 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et