A team of scholars from Peking University visits Hawassa University.
A team of scholars from Peking University visits Hawassa University.
ሰላም ሚኒስቴር ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በመተባበር "ሃገራዊ እሴቶቻችን ለጠንካራ ሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት መድረክ በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል አዘጋጅቷል::
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2016 መሪ ዕቅድ የግምገማ መድረክ ለሁለተኛ ቀን በወንዶ ገነት ደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ቀጥሎ ውሏል::
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የሶስት ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆነ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ኮሌጆች የዋንጫና የእውቅና ሰርተፊኬት ሽልማት ተበረከተ::
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ የ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ የውይይት መድረክ ላይ ከነሐሴ 8 - 9/2015 ዓ.ም በወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ማካሄድ ጀምሯል::
Page 24 of 100
Contact Us
Registrar Contact