የሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ በመውጫ ፈተና ውጤታማነት ላይ ያተኮረ ስልጠና አዘጋጀ።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂን የምርምር እና የፈጠራ ውጤቶችን ጎበኙ።
የወንዶ ገነት ደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በደንና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ።
ከሕዳር 8-10 2015 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አያኖ በራሶን ጨምሮ በርካታ የፌደራል፣ የክልል ባለስልጣናት እና ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ሆነዋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ጋር ውይይት አካሄደ።
የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በመውጫ ፈተና ላይ ያተኮረ ስልጠና አዘጋጀ።
Page 43 of 100
Contact Us
Registrar Contact