“ስለ ሰላም ይገደኛል" በሚል መሪ ቃል ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲን ለዓለም የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የማህበረሰብ የሰላም እሴት ግንባታና ፀረ ጥላቻ ንቅናቄ ላይ በማተኮር ከሚሠራው ሥራ ጋር በማያያዝ ጥር 13 ቀን 2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በዋናው ግቢ የሰላም ኮንፍረንስ ተካሂዷል፡፡
የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ለድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የ2015 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማና ዉይይት መድረክ አካሄደ።