ለሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ቅድመ ምረቃ መደበኛ እና የማታና የእረፍት ቀናት ፕሮግራም ተማሪዎች (ከ1ኛ አመትና ከዚያም በላይ ለሆናችሁ) በሙሉ
ለሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ቅድመ ምረቃ መደበኛ እና የማታና የእረፍት ቀናት ፕሮግራም ተማሪዎች (ከ1ኛ አመትና ከዚያም በላይ ለሆናችሁ) በሙሉ
በCOVID-19 በሽታ መከሰት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የ2012 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር ምዝገባ የሚከናወነው ታህሳስ 12-13/ 2013 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባውን በተማሪዎች መረጃ ቋት (SIS) ላይ በመግባት መመዝገብ ይጠበቅባችሁአል። ትምህርት ታህሳስ 14/2013 ዓ.ም የሚጀመር ይሆናል።
ለ5ኛ ዓመት የህክምና (Medicine C-II) ተማሪዎች በሙሉ
“In-Country/In-Region Scholarship Programme Ethiopia”, Call for Scholarship Applications 2021 at Hawassa University, Funded by the German Federal Ministry for Economic Cooperation and Development (BMZ).
Page 20 of 23
Contact Us
Registrar Contact