የሀዋሣ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ1ኛ ሴሚሰተር 2013 ዓ.ም ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መምህራንና ቴክኒካል አሲስታንት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የሀዋሣ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ1ኛ ሴሚሰተር 2013 ዓ.ም ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መምህራንና ቴክኒካል አሲስታንት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በእረፍት ቀን በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለዋናው ጊቢ ሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ ቦታ ላይ መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለቦታው የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ዝርዝር ዶክመንቱን ለማዉረድ እዚህ ይጫኑ፡ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Announcement for all Post Graduate Students
የ2012 ዓ.ም የተማሪዎች ምረቃ በዓል ነሐሴ 23/2012 ዓ.ም በVirtual Graduation Ceremony የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን የምረቃ ፐሮግራሙን በየቤታችሁ ሆናችሁ በዩኒቨርሲቲያቸን Facebook በቀጥታ መከታተል እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
Page 21 of 22
Contact Us
Registrar Contact