በCOVID-19 በሽታ መከሰት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን  የ2012 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር ምዝገባ የሚከናወነው ታህሳስ 12-13/ 2013 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባውን በተማሪዎች መረጃ ቋት (SIS) ላይ በመግባት መመዝገብ ይጠበቅባችሁአል። ትምህርት ታህሳስ 14/2013 ዓ.ም የሚጀመር ይሆናል።

 

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et