የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በOral and Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ ስልጠና ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።

በ2015 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ሬመዲያል (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30-መጋቢት 01/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል።

በ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያም በላይ አምጥታችሁ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች  ምዝገባ  በበየነ መረብ ”Online”  ከየካቲት 20-26/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን  የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ  የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 27-28/2015 ዓ.ም በዋናው ግቢ መሆኑን ይገልጻል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ካምፓሶቹ በሚሰጡ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ በማታና በረዕፍት ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሉ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

Page 7 of 22

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et