የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በOral and Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ ስልጠና ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በOral and Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ ስልጠና ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
በ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያም በላይ አምጥታችሁ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ በበየነ መረብ ”Online” ከየካቲት 20-26/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 27-28/2015 ዓ.ም በዋናው ግቢ መሆኑን ይገልጻል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ካምፓሶቹ በሚሰጡ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ በማታና በረዕፍት ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሉ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡
Page 7 of 22
Contact Us
Registrar Contact