Hawassa University College of Law and Governance 3rd National Conference on Peace, Governance, Justice and Development in Transforming Ethiopia.
Hawassa University College of Law and Governance 3rd National Conference on Peace, Governance, Justice and Development in Transforming Ethiopia.
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣ አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian network in computational mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2016 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም በ2ኛ ሴሚስተር በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ቀን 28/04/15 ዓ.ም
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያለ የመደበኛ እና የተከታታይና ፕሮግራም ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም ምዝገባ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በሁሉም ካምፓሶች የሚከናወን መሆኑና ያሳውቃል።
Page 9 of 22
Contact Us
Registrar Contact