ለአንደኛ ዓመት የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ

የሁለተኛ ዓመት የመጀመርያ ሴሚስተር ምዝገባ የሚከናወነው በየተመደባችሁበት ካምፓስ የካቲት 14-15/2014 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።

ማሳሰብያ፡-

የትምህርት ክፍል ምርጫ መሙላት የሚጠበቅባችሁ ምርጫችሁን ውጤት ሙሉ በሙሉ ገብቶ እስከምታውቁበት ጊዜ ድረስ ማስተካከል የምትችሉ ሲሆን ሳትሞሉ የቀራችሁ ተማሪዎች ባሉት ክፍት ቦታዎች የምትመደቡ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ሬጅስትራርና አሉሚኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et