ማስታወቂያ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ/ም አዳዲስ በሚከፈቱ እና በነባር ፕሮግራሞችና በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

 የማመልከቻ መስፈርቶች

  • ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች ከታወቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በተመሳሳይ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ድግሪ ያለዉ/ያላት
  • ለሶስተኛ ዲግሪ አመልካቾች ከታወቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በተመሳሳይ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ድግሪ ያለዉ/ያላት
  • አግባብነት ካላቸዉ ተቋማት 3 የድጋፍ ደብዳቤዎች ማቅረብ የሚችል/የምትችል
  • ዩኒቨርሲቲዉ የሚያወጣዉን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
  • ቀደም ሲል ከተማሩበት የትምህርት ተቋም ኦፊሺያል ትራስክሪፕት ማስላክ የሚችል/የምትችል
  • አግባብነት ካላቸዉ ተቋማት የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል/የምትችል

ማሳሰቢያ፡-

  • ምዝገባው የሚከናወነው በኦላይን ብቻ ሲሆን ምንም አይነት ማስረጃ በአካል ይዞ በመቅረብ ማስገባት አይቻልም፡፡
  • አመልካቾች ከነሐሴ 24 /2013 - መስከረም 06/2014 ዓ.ም የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርስቲው ድረገጽ (https://portal.hu.edu.et) አካውንት በመፍጠር አስፈላጊዎችን መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባቸዋል።
  • አመልካቾች የንግድ ባንክ ቁጥር 1000013481788 በመጠቀም የማመልከቻ ክፍያ ማለትም ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች 250 ብር ለሶስተኛ ዲግሪ አመልካቾች 1000 ብር መክፈል ይጠበቅባቸል።
  • ክፍያዎትን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ማመልከቻ ፎርሙ በመመለስ ፒዲኤፍ (PDF) ፎርማት የተለወጠ የትምህርት ማስረጃዎትን፣ ባንክ የከፈሉበትን ደረሰኝ እንዲሁም ለቀን መርሃ ግብር የትምህርት ወጪዎን /Sponsorship/ የሚሸፍንልዎት የመንግስት መስሪያ ቤት ከሆነ የተፈረመበትና ማህተም የተደረገበት ፎርም እና ሌሎች መረጃዎችን በማከልና በማማያዝ  ምዝገባዎትን ማጠናቀቅ ይኖርብዎታል፡፡
  • የመግቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾ ከተማሩበት ተቋም ኦፊሺያል ትራስክሪፕታቸዉ ወደ ዩንቨርሲቲዉ ሬጅስትራርና አሉምናይ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ማስላክ የሚጠበቅባቸው ሲሆን በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ካልደረሰ መመዝገብ አይችሉም
  • የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን መስከረም 14/ 2014 ዓ.ም በየኮሌጆቹ ይሆናል፡፡
  • በመደበኛ ፕሮግራም በመንግስት ተቋማት እስፖነሰር የሚደረግ አመልካች የትምህርት ወጪው ዩኒቨርስቲው በሚጠይቀው የክፍያ መጠን መሰረት በየሴሚስተሩ በምዝገባ ወቅት ክፈያው መፈጸም ይኖርበታል።
  • የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • መስኮቹን ዝርዝር ከዚህ በታች ይመልከቱ 

2014 . የትምህርት ዘመን አዲስ የሚከፈቱና የሚሰጡ የሁለተኛ እና ሶሰተኛ ዲግሪ የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች

College of Agriculture

  • PhD in Agricultural Economics (Specialization: Agricultural Production and Environmental Economics, Agricultural Marketing and Trade Economics, Natural Resources and Energy Economics)
  • PhD in Dairy Science and Technology
  • PhD in Livestock Science and Production (Specialization: Dairy Science and Production, Meat Science and Production, Poultry Science and Production)
  • MSc in Agricultural Management

College of Natural and Computational Science

  • PhD in Quantum Optics
  • Master of Veterinary Science in Clinical Medicine
  • MSc in Inorganic Chemistry
  • PhD in Sport Management
  • PhD in Veterinary Epidemiology
  • PhD in Applied Microbiology
  • PhD in Genetics and Genomics
  • MSc in Biomedical Sciences
  • MSc in Veterinary Parasitology
  • MSc in Veterinary Pathology
  • MSc in Veterinary Public Health
  • MSc in Athletics Coaching
  • MSc in Basketball Coaching
  • MSc in Exercise Physiology
  • MSc in Sport Management
  • MSc in Biostatistics

 College of Medicine and Health Science

  • MPH in Health System Management
  • MSc in Emergency and Critical Care Nursing
  • MSc in Medical Biochemistry
  • MSc in Medical Parasitology
  • MSc in Pediatrics and Child Health Nursing
  • MSc in Clinical Anesthesia

College of Business and Economics

  • PhD in Community Development

Institute of Technology

  • PhD in Water Resources Engineering and Management (Specialization: Surface Water Hydrology, Ground Water Engineering, Irrigation Engineering and Management, Hydraulic and Hydropower Engineering, Water Supply and Sanitary Engineering)
  • MSc in Hydrology and Water Resources Engineering
  • MSc in Process Engineering
  • MSc in Urban Planning and Development
  • MSc in Water Supply and Environmental Engineering

 College of Social Sciences and Humanities

  • PhD in Applied Linguistics and Communication
  • MA in Counselling Psychology
  • MA in Educational Assessment and Evaluation

College of Education

  • MA in Special Needs and Inclusive Education

Wondo Genet College of Forestry and Natural Resources

  • PhD in Forest Ecology and Silviculture
  • PhD in Forest Management
  • PhD in Wildlife Ecology (Specialization: Ornithology, Mammalogy)

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et