የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ከብርሃን መንገድ ባለራዕዎቾ ማኀበር ጋር በመተባበር የአእምሮ ቀረፃ (mindset) ስልጠና ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ጥር 18/2016 ዓም ሰጥቷል።

ከጥር 8-9/2016 ዓም ሲካሄድ የነበረው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በሁለተኛዉ ቀን ውሎ በኮሌጆችና የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በቀረቡ ሪፖርቶች ላይ ሰፊ ዉይይት ተደርጎ በተሳታፊዎች በተነሱ ነጥቦች ላይ ምላሾች ተሰጥተዋል::

Page 6 of 91

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et